በቂሊንጦ ማረምያ ቤት ቃጠሎና ግድያ የዓቃቤ ሕግ ምስክሮች

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አሥራ ዘጠነኛው ወንጀል ችሎት እነማስረሻ ሰጢ በሚለው መዝገብ በተከሰሱ ሠላሳ ስምንት ሰዎች ላይ የዓቃቤ ሕግ ምስክሮችን ቃል መስማት ጀመረ።