የተፈናቃይ ቁጥር ጨምሯል
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ የውስጥ ተፈናቃዮች ቁጥር ከግማሽ ሚሊየን መብለጡት አይ.ዲ.ኤም.ሲ. በሚል ምኅፃር የሚጠራው ተቀማጭነቱ ጄኔቫ ስዊትዘርላንድ የሆነ የውስጥ ተፈናቃዮች ክትትል ማዕከል አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5