ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከዴሞክራቶች እና ከሪፖብሊካኖች ውግዘት ደረሰባቸው
Your browser doesn’t support HTML5
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ ከግራና ቀኝ በመጣ ከፍተኛ ውርጅብኝ ውስጥ ናቸው። ይህም፣ በነጭ ብሔርተኞች ተዘጋጅቶ ባለፈው ቅዳሜ በሻርለትስቪል ቨርጂንያ ለተፈፀመው አመፅ ተጠያቂው ማን እንደሆን የሰጡትን አስተያየት በመለዋወጣቸው ነው።
Your browser doesn’t support HTML5