ድምጽ ኢትዮጵያዊነት ኦገስት 16, 2017 Your browser doesn’t support HTML5 "ኢትዮጵያዊነት" የተሰኘው የሲቪክ ድርጅት ባለፈው ቅዳሜና እሑድ ለሦስተኛ ጊዜ ያዘጋጀውን ሲምፖዚየም ሲልቨር ስፕሪንግ በሚገኘው በሸራተን ሆቴል አካሂዷል።