የኦፌኮ አመራር አባላት የመከላከያ ምስክሮቻቸውን ማሰማት ጀመሩ
Your browser doesn’t support HTML5
አራቱ የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግሬስ አመራር አባላትን ጨምሮ የቀረበባቸውን ክስ እንዲከላከሉ፣ የተበየነባቸው ተጠርጣሪዎች የመከላከያ ምስክሮቻቸውን ማሰማት ጀመሩ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5