ናይሮቢ ሥራ የገቡም ያልገቡም አሉ

Your browser doesn’t support HTML5

ኬንያዊያን ባለፈው ሣምንት የተካሄደውን ምርጫ ውጤት እንዲቃወሙና ዛሬ - ሰኞ ከየቤታቸው ሳይወጡ እንዲውሉ ተቃዋሚው መሪ ራይላ ኦዲንጋ ጥሪ አስተላልፈው የነበረ ሲሆን አንዳንዶች ጥሪውን ተቀብለው ማደማቸውና ብዙዎች ደግሞ ወደ ሥራ መግባታቸው ታውቋል።