መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ የጠሩት ሕዝባዊ ስብሰባ መደናቀፉን ገለፁ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ለመወያየት በትናንትናው ዕለት የጠሩት ሕዝባዊ ስብሰባ፣ በአዲስ አበባ አስተዳደር ምክንያት እንደተደናቀፈባቸው መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ አስታውቀዋል፡፡