መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ የጠሩት ሕዝባዊ ስብሰባ መደናቀፉን ገለፁ
Your browser doesn’t support HTML5
በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ለመወያየት በትናንትናው ዕለት የጠሩት ሕዝባዊ ስብሰባ፣ በአዲስ አበባ አስተዳደር ምክንያት እንደተደናቀፈባቸው መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ አስታውቀዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5