ድምጽ መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ የጠሩት ሕዝባዊ ስብሰባ መደናቀፉን ገለፁ ኦገስት 14, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ለመወያየት በትናንትናው ዕለት የጠሩት ሕዝባዊ ስብሰባ፣ በአዲስ አበባ አስተዳደር ምክንያት እንደተደናቀፈባቸው መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ አስታውቀዋል፡፡