“18 ሰዓታት ከተጓዝን በኋላ ባህር ውስጥ ገለበጡን”- ከሞት ከተረፉት መካከል

Your browser doesn’t support HTML5

ወደ የመን በመጓዝ ላይ እያሉ ቀይባህር ላይ በአሸጋጋሪዎቻቸው ተገፍትረው ከተጣሉት መካከል የተረፉት ስደተኞች ወደ ባህር የተወረወሩት በአሸጋጋሪዎቻቸው ከተደቀነባቸው መሳሪያ ጭምር ለማምለጥ እንደሆነ ለአሜሪካ ድምጽ ገልፀዋል።