የግብር ተመኑ ሮሮ፤ የምሥራቅ ጎጃሟ ስናን እና የሰሜን ወሎዋ ዋድላ ክራሞት

Your browser doesn’t support HTML5

በቅርቡ በመንግሥት የተጣለውን ግብር ግምት ተከትሎ ሰሞኑን በተለያዩ በአማራ ክልል በሚገኙ ከተሞች በራቸውን በመዝጋት ተቃውሟቸውን ሲገልፁ ከሰነበቱት የንግድ ድርጅቶች አንዳንዶቹ አሁንም በቅዋሜው መቀጠላቸውን ነዋሪዎች ገለፁ።