የአሜሪካ መንግሥት ዜጎቹ ወደ ሐረር አቅራቢያ እንዳይጓዙ ሲያሳስብ፤ ኢትዮጵያ "የፀጥታ ችግር የለም" ብላለች

  • ሔኖክ ሰማእግዜር

Your browser doesn’t support HTML5

በአዲስ አበባ የሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ ኢምባሲ ከአዲስ አበባ ወደ ጂጂጋ በሚወስደው መሥመር፣ በባቢሌና ሐረር አካባቢ የተከሰተ በተኩስ የታጀበ ግጭት መንገድ መዝጋቱን በትናንትናው ዕለት አስታውቆ፤ ዜጎቹ ወደ አካባቢው የሚያደርጉትን ጉዞ እንዲሰርዙ መክሯል።