በኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ የምግብ ዕርዳታ የሚያስፈልጋቸው ወደ 8.5 ሚሊዮን ከፍ ብሏል
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ ተከስቶ በቆየው ድርቅ የአስቸኳይ ጊዜ የምግብ ዕርዳታ የሚያስፈልጋቸው ዜጎች ቁጥር፣ ከ7.8 ሚሊዮን ወደ 8.5 ሚሊዮን ከፍ ብሏል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5