መንግሥት የእምነት ነፃነት በመጣስ “ቤተ ክርስቲያን አፍርሷል” ሲሉ ፓርቲዎች ገለፁ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የመላው አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ እና ሠማያዊ ፓርቲ የለገጣፎ፣ ለገዳዲ ከተማ አስተዳደር የእምነት ነፃነትን በመጣስ ቤተ ክርስቲያን አፍርሷል ሲል ከሰሰ፡፡