አጭር ድምጽ መንግሥት የእምነት ነፃነት በመጣስ “ቤተ ክርስቲያን አፍርሷል” ሲሉ ፓርቲዎች ገለፁ ኦገስት 09, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የመላው አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ እና ሠማያዊ ፓርቲ የለገጣፎ፣ ለገዳዲ ከተማ አስተዳደር የእምነት ነፃነትን በመጣስ ቤተ ክርስቲያን አፍርሷል ሲል ከሰሰ፡፡