የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ በአዲስ አበባ ሴት ተማሪዎችን አሰልጥኖ አስመረቀ
Your browser doesn’t support HTML5
ሴት ተማሪዎችን ወደ ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ኢንጂነሪንግ እና ሂሳብ ዘርፎች ለመሳብና ለማነቃቃት፣ የተጀመረው የኮምፒዩተር ክህሎት ሥልጠና፣ ዓላማውን እያሳካ መሆኑን በአዲስ አበባ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5