የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ በአዲስ አበባ ሴት ተማሪዎችን አሰልጥኖ አስመረቀ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ሴት ተማሪዎችን ወደ ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ኢንጂነሪንግ እና ሂሳብ ዘርፎች ለመሳብና ለማነቃቃት፣ የተጀመረው የኮምፒዩተር ክህሎት ሥልጠና፣ ዓላማውን እያሳካ መሆኑን በአዲስ አበባ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ አስታውቋል።