ድምጽ አፍሪካ ነክ ርዕሶች ኦገስት 08, 2017 Your browser doesn’t support HTML5 አፍሪካ ነክ ርዕሶች ዝግጅት “ኢትዮጵያና የቴክኖሎጂ እድገት ፈለግ” በሚል ርዕስ በቅርቡ ታተሞ የወጣውን መጽሃፍ ከፃፉት ሳይንቲስት ታደሰ ንጋቱ ጋር የተደረገ ቃለ መጠይቅ ይቀርባል።