በሙስና ተጠርጥረው የተያዙ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና ባለሀብቶች ቁጥር ጨምሯል
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ ፓርላማ የገንዘብና የኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስትር ዲኤታ የአቶ አለማየሁ ጉጆን ያለመከሰስ መብት ማንሳቱና በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገልጿል።
Your browser doesn’t support HTML5