ድምጽ በሙስና ተጠርጥረው የተያዙ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና ባለሀብቶች ቁጥር ጨምሯል ኦገስት 07, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 የኢትዮጵያ ፓርላማ የገንዘብና የኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስትር ዲኤታ የአቶ አለማየሁ ጉጆን ያለመከሰስ መብት ማንሳቱና በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገልጿል።