በሙስና ተጠርጥረው የተያዙ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና ባለሀብቶች ቁጥር ጨምሯል

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ፓርላማ የገንዘብና የኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስትር ዲኤታ የአቶ አለማየሁ ጉጆን ያለመከሰስ መብት ማንሳቱና በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገልጿል።