ድምጽ ፍርድ ቤት የአቶ በቀለ ገርባን የዋስትና ጥያቄ ለሦስተኛ ጊዜ ቀጠረ ኦገስት 04, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 በአቶ በቀለ ገርባ የዋስትና ጥያቄ ላይ ጉዳዩን የሚያየው ፍርድ ቤት ዛሬም ውሳኔ እንዳልሰጠ አስታወቀ፡፡