በእስር ቤት የሞቱ አቶ አየለ በየነን በተመለከት የአዲስ አበባ ማረሚያ ቤት ጥብቅ ትዛዝ ሰጠ
Your browser doesn’t support HTML5
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራተኛ የወንጀል ችሎት በሽብር ወንጀል ተከሰው እስር ቤት ስለሞቱት አቶ አየለ በየነ ሞትና የሞታቸውን ምክንያት ከሚመለከተው ሆስፒታል ማስረጃ አንዲያቀርብ፣ ለአዲስ አበባ ማረሚያ ቤት ጥብቅ ትዛዝ ሰጠ፡፡