ዩናይትድ ስቴትስ ለኢትዮጵያ ድርቅ የ137 ሚሊዮን ዶላር ሰብዓዊ ዕርዳታ ይፋ አደረገች
Your browser doesn’t support HTML5
ዩናይትድ ስቴትስ በኢትዮጵያ ለተከሰተው ድርቅ ምላሽ የሚሆን የ137 ሚሊዮን ዶላር ሰብዓዊ ዕርዳታ ዛሬ ይፋ አደረገች።
Your browser doesn’t support HTML5