ድምጽ ዩናይትድ ስቴትስ ለኢትዮጵያ ድርቅ የ137 ሚሊዮን ዶላር ሰብዓዊ ዕርዳታ ይፋ አደረገች ኦገስት 03, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 ዩናይትድ ስቴትስ በኢትዮጵያ ለተከሰተው ድርቅ ምላሽ የሚሆን የ137 ሚሊዮን ዶላር ሰብዓዊ ዕርዳታ ዛሬ ይፋ አደረገች።