ትረምፕ የሩሲያን ማዕቀብ ፈረሙ

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤቱ ሩሲያ ላይ የጣላቸውን አዳዲስ ማዕቀቦች የያዘ ሠነድ ዛሬ ፈርመው የሃገሪቱ ሕግ አድርገውታል።