ትረምፕ የሩሲያን ማዕቀብ ፈረሙ
Your browser doesn’t support HTML5
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤቱ ሩሲያ ላይ የጣላቸውን አዳዲስ ማዕቀቦች የያዘ ሠነድ ዛሬ ፈርመው የሃገሪቱ ሕግ አድርገውታል።
Your browser doesn’t support HTML5