“በየትኛውም ደረጃ ላይ ያለ ባለሥልጣን፣ ከተጠያቂነት አያመልጥም” - ጠቅላይ አቃቤ ሕግ
Your browser doesn’t support HTML5
በሙስና ተጠርጥረው የታሠሩ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ ባለሃብቶችና ደላሎች ቁጥር 42 መድረሱን የፌደራሉ ጠቅላይ ዋና አቃቤ ሕግ ጌታቸው አምባዬ አስታውቀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5