መረጃ የማግኘት ነፃነት ሕግ

Your browser doesn’t support HTML5

ይህ የሚጠናቀቀው የአውሮፓዊያኑ ጁላይ ወይም ወርኃ ሐምሌ በዩናይትድ ስቴትስ “ፍሪደም ኦፍ ኢንፎርሜሽን አክት” ማለትም መረጃ የማግኘት ነፃነት ሕግ ሥራ ላይ የዋለበት ሃምሣኛ ዓመት ነው።