የውጭ ጉዳይ መ/ቤት ትውልደ ኢትዮጵያ ላልሆኑ ሦስት ማኅበረሰቦች መታወቂያ እንዲሰጥ ወሰነ
Your browser doesn’t support HTML5
ቤተ-እሥራኤላውያን፣ ራስ ተፈሪያን እና ከፍተኛ አስተዋፅዖ ያደረጉ ሌሎች የውጭ ሀገር ዜጎች፣ የትውልደ ኢትዮጵያ መታወቂያ እንዲሰጣቸው መወሰኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5