ኢትዮጵያዊያን በኢንዶኔዥያ

Your browser doesn’t support HTML5

የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ የኢንዶኔዥያ አገልግሎት ዘጋቢ ክሪቲካ ቫራጋር በቅርቡ ወደ ዋና ከተማዪቱ ጃካርታ ለመስክ ሥራ ተጉዛ በነበረ ጊዜ በዚያ ድንገት ኢትዮጵያዊያን ስደተኞችን አገኘች። አነጋገረቻቸው፤ ታሪካቸውንም ፃፈች።