ድምጽ የአል-አቅሳ ውጥረት እንደከረረ ነው ጁላይ 25, 2017 Your browser doesn’t support HTML5 እሥራኤል ለአይሁድም ለሙስሊሞችም የጋራ በሆነው ቅዱስና የአምልኮ ሥፍራ ላይ የብረት መለያ መፈተሻ መሣሪያዎችን የማቆም እምርጃዋን ብትቀይርም በአካባቢው ያለው ውጥረት አሁንም እንደበረታ መሆኑ ተዘግቧል።