የአል-አቅሳ ውጥረት እንደከረረ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

እሥራኤል ለአይሁድም ለሙስሊሞችም የጋራ በሆነው ቅዱስና የአምልኮ ሥፍራ ላይ የብረት መለያ መፈተሻ መሣሪያዎችን የማቆም እምርጃዋን ብትቀይርም በአካባቢው ያለው ውጥረት አሁንም እንደበረታ መሆኑ ተዘግቧል።