ድምጽ በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው የታሠሩ ተከሳሽ መንሥኤው ባልታወቀ ምክንያት መሞታቸው ተገለፀ ጁላይ 25, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 ዓቃቤ ሕግ በአንድ መዝገብ በሽብር ወንጀል ክስ ከመሰረተባቸው ሥምንት ሰዎች መካከል፣ አንድ ተከሳሽ በውል ባልታወቀ ምክንያት መሞቱ ተነገረ፡፡