በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው የታሠሩ ተከሳሽ መንሥኤው ባልታወቀ ምክንያት መሞታቸው ተገለፀ
Your browser doesn’t support HTML5
ዓቃቤ ሕግ በአንድ መዝገብ በሽብር ወንጀል ክስ ከመሰረተባቸው ሥምንት ሰዎች መካከል፣ አንድ ተከሳሽ በውል ባልታወቀ ምክንያት መሞቱ ተነገረ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5