ድምጽ ሁለት የናይሮቢ ሆቴሎች በኮሌራ በሽታ መቀስቀስ ተዘጉ ጁላይ 21, 2017 ቆንጂት ታየ Your browser doesn’t support HTML5 ሁለት ትላልቅ የናይሮቢ ሆቴሎች ከኮሌራ በሽታ መቀስቀስ በተያያዘ እንዲዘጉ የሀገሪቱ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር አዘዙ።