በእነ ንግስት ይርጋ መዝገብ ዐቃቤ ሕግ ቀሪ ምስክር የማሰማት መብቱ ታለፈ

Your browser doesn’t support HTML5

የፌደራል ዐቃቤ ሕግ በአማራ ክልል ዓመፅ አነሳስተዋል በሚል በእነ ንግሥት ይርጋ መዝገብ ክስ በመሰረተባቸው ስድስት ሰዎች ላይ፤ “ቀሪ ምስክሮቹን ለማቅረብ አንድ ዓይነት ምክንያት እየሰጠ ተደጋጋሚ ቀጠሮ በመጠየቁ ምስክሮቹን የማሰማት መብቱ ታልፏል” ሲል ፍርድ ቤቱ በዛሬው ዕለት ትዕዛዝ ሰጠ።