የሰማያዊ ፓርቲ አቤቱታና የመንግሥት ምላሽ

Your browser doesn’t support HTML5

በአማራ ብሔራዊ ክልል የተቀነባበረ የማፍረስ ዘመቻ እየተካሄደብኝ ነው ሲል ሰማያዊ ፓርቲ ትናንት ያወጣውን መግለጫ የክልሉ መንግሥት አስተባብሏል።