ነጋሽ ገብረማርያም - ጋዜጠኛ፣ ደራሲ፣ ፀሐፌ-ተውኔት፣ አስተማሪ

Your browser doesn’t support HTML5

ሰኞ፣ ሐምሌ 10/2009 ዓ.ም. ያረፉት የአንጋፋው ጋዜጠኛና ደራሲ የአቶ ነጋሽ ገብረማርያም አስከሬን ሥርዓተ-ቀብር ዛሬ ተፈፀመ። አቶ ነጋሽ ገብረማርያም ያረፉት ባጋጠቸው የኩላሊት መታወክ ሕክምና እየተከታተሉ ሳሉ ነበር።