ውይይት በአዲስ አበባ ጉዳይ

Your browser doesn’t support HTML5

የፕሮግራሙ ተወያዮች በዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ የሚገኘው የአሜሪካን የተፈጠሮ ሙዚየም የጥናት ቡድን አባል የሆኑት ዶ/ር ዩሃንስ ዘለቀና በዋሽንግተን ዲሲ ነዋሪው የሕግ የፖሊሲና የቢስነስ አማካሪው ዶ/ር ብርሃን መስቀል አበበ ሰኚ ናቸው።