72 ሀገሮች የተውጣጡበት “ፀረ እሥላማዊ መንግሥት ጥምረት” ጉባዔ ተጠናቀቀ

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትስ ባላሥልጣናትና በመላው ዓለም የሚገኙ ሸሪኮቻቸው በእስላማዊ መንግሥት ነኝ ባዩ ነውጠኛ ቡድን ላይ ዓለማቀፍ ጫና ለመፍጠር ስለሚቻልበት መንገድ ለሦስት ቀናት ያካሄዱትን ስብሰባ አጠናቅቀዋል።