በደሃ ደንብ የሚወልዱት “ሀብታም” ኢትዮጵያዊያን ጉዳይ

Your browser doesn’t support HTML5

ወደ ዩናይትድ ስቴይትስ በመጓዝ ልጅ መውለድ ቢፈቀድም፤ “በቪዛ ቃለመጠይቅ ወቅት ሁኔታውን አለመግለጽ ግን ማጭበርበር ነው” ሲል በአዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኢምባሲ አስታወቀ። የተጠቀሙበትን የሕክምና አገልግሎት ወጭውን መክፈል እንዳለባቸውም ኢምባሲም ጨምሮ ገልጿል። በጉብኝትና በንግድ ቪዛ መጥተው በሆስፒታሎቹ ውስጥ ልጅ ከወለዱ በኋላ ለተጠቀሙበት አገልግሎት ክፍያን ሳይፈጽሙ የሚመለሱ አሉ ተብሏል።