የአማራና የአፋር አዋሳኝ ግጭት የ12 ሰው ሕይወት ቀጥፏል

Your browser doesn’t support HTML5

በአማራ ክልል በሰሜን ወሎ ዞን እና በአፋር ክልል የሚገኙ ሁለት ተጎራባች ቀበሌ ነዋሪዎች በየጊዜው በሚቀሰቀስ ግጭት ሲጋጩና ሲታረቁ ቢቆዩም አሁን ግን የ12 ሰዎች ሕይወትን ያጠፋ የከረረ ግጭት መፈጠሩን የሁለቱ አካባቢ ነዋሪዎች ይናገራሉ።