ዲሞክራሲ በተግባር

  • ሰሎሞን ክፍሌ

Your browser doesn’t support HTML5

ፖለቲከኞች በፍትህ ሥርዓቱ ውስጥ ጣልቃ ለመግባት የሚያደርጉት ሙከራ በመጭው ወር ምርጫ ወቅት በሃገሪቱ አለመረጋጋት እንዲፈጠር ሊያደርግ ይችላል ሲል የኬንያ የሕግ ማኀበረሠብ አስጠነቀቀ።