ድምጽ ዲሞክራሲ በተግባር ጁላይ 12, 2017 ሰሎሞን ክፍሌ Your browser doesn’t support HTML5 ፖለቲከኞች በፍትህ ሥርዓቱ ውስጥ ጣልቃ ለመግባት የሚያደርጉት ሙከራ በመጭው ወር ምርጫ ወቅት በሃገሪቱ አለመረጋጋት እንዲፈጠር ሊያደርግ ይችላል ሲል የኬንያ የሕግ ማኀበረሠብ አስጠነቀቀ።