መኢአድ የተደራዳሪ ፓርቲዎች ሕጋዊነት በተመለከተ ምርጫ ቦርድን ጠየቀ
Your browser doesn’t support HTML5
በገዥው ግንባር ኢሕአዴግና በተቀዋሚ ፓርቲዎች መካከል በሚደረገው ድርድር የሚሳተፉም ሆኑ ሌሎች እውቅና ያገኙ ፓርቲዎች ሕጋዊ መሆናቸውን ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5