መኢአድ የተደራዳሪ ፓርቲዎች ሕጋዊነት በተመለከተ ምርጫ ቦርድን ጠየቀ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በገዥው ግንባር ኢሕአዴግና በተቀዋሚ ፓርቲዎች መካከል በሚደረገው ድርድር የሚሳተፉም ሆኑ ሌሎች እውቅና ያገኙ ፓርቲዎች ሕጋዊ መሆናቸውን ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡