የሶማሊያ “አንድ ሰው፣ አንድ ድምፅ” ምርጫ
Your browser doesn’t support HTML5
እንደ አውሮፓ አቆጣጠር በ2020 ሶማሊያ “አንድ ሰው፣ አንድ ድምፅ” በሚለው መርህ ምርጫ ለማካሄድ እንድትዘጋጅ ለመረዳት፣ የአፍሪካና የዓረብ ምርጫ ጠበብት በዚህ ሳምንት ኬንያ ውስጥ ስብሰባ ተቀምጠዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5