ፕሬዚዳንት ትራምፕ በዋርሶ ፖላንድ ያደረጉት ንግግር

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትላንት በዋርሶው ፖላንድ ባደረጉት ንግግር የምዕራባውያን እሴት ለጥቃት ዒላማ ሆኗል፣ ምዕራባዊያን ግን ለመከላከል ዝግጁ መሆናቸው አጠያያቂ ነው ብለዋል፡፡