ድምጽ ፕሬዚዳንት ትራምፕ በዋርሶ ፖላንድ ያደረጉት ንግግር ጁላይ 07, 2017 Your browser doesn’t support HTML5 የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትላንት በዋርሶው ፖላንድ ባደረጉት ንግግር የምዕራባውያን እሴት ለጥቃት ዒላማ ሆኗል፣ ምዕራባዊያን ግን ለመከላከል ዝግጁ መሆናቸው አጠያያቂ ነው ብለዋል፡፡