በሰሜን አሜሪካ የወላይታ ተወላጆችና ወዳጆች ማኅበር ለሰላም ጥሪ አሰማ
Your browser doesn’t support HTML5
በሰሜን አሜሪካ የወላይታ ተወላጆችና ወዳጆች ማኅበር ወላይታ ከጎረቤት ሲዳማ ብሔረሰቦች ጋር ያለው የቆየ የመሬት ይገባኛል ጥያቄ ወደ አላስፈላጊ ግጭት እንዲያመራ እየተደረገ ነው ሲል ስጋቱን ገልፆ መግለጫ አውጥቷል።
Your browser doesn’t support HTML5