የኢትዮጵያውያን የስፖርትና የባሕል ፌዴሬሽን ዓመታዊ ክብረ በዓል በሲያትል

Your browser doesn’t support HTML5

በሰሜን ምዕራብ ዩናይትድ ስቴትሷ የዋሽንግተን ክፍለ ግዛት ዋና ከተማ ሲያትል በመካሄድ ላይ ያለው የሰሜን አሜሪካው የኢትዮጵያውያን የስፖርትና የባሕል ፌዴሬሽን ዓመታዊ ክብረ በዓል መክፈቻውን እሁድ ጨምሮ ስድስተኛ ቀኑን ይዟል።