ድምጽ አረብ ሀገራት በካታር ጉዳይ እየተነጋገሩ ነው ጁላይ 06, 2017 ቆንጂት ታየ Your browser doesn’t support HTML5 የሳውዲ አረብያ የተባበሩት የአረብ ኤሚሬቶች፣ የባህሬን እና የግብጹ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ሃገሮቻቸው ከካታር ጋር ያላቸውን ውጥረት በተመለከተ ትናንት ካይሮ ላይ ተሰብስበው ተነጋግረዋል።