አልሸባብ ኬንያ ጠረፍ በሚገኝ ፖሊስ ጣቢያ ጥቃት አደረሰ
Your browser doesn’t support HTML5
ትላንት ረቡዕ የአልሸባብ ነውጠኞች በአንድ የኬንያ ጠረፍ የሚገኝ ፖሊስ ጣቢያን ማጥቃታቸው፣ ቀኑን ሙሉ የጠመንጃ ተኩስ ልውውጥ አድርጓል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5