አልሸባብ ኬንያ ጠረፍ በሚገኝ ፖሊስ ጣቢያ ጥቃት አደረሰ

Your browser doesn’t support HTML5

ትላንት ረቡዕ የአልሸባብ ነውጠኞች በአንድ የኬንያ ጠረፍ የሚገኝ ፖሊስ ጣቢያን ማጥቃታቸው፣ ቀኑን ሙሉ የጠመንጃ ተኩስ ልውውጥ አድርጓል፡፡