ለቀድሞ መሪዎች መታሠቢያ መቆሙ "ለኢትዮጵያውያን ታላቅ ድል ነው" ተባለ
Your browser doesn’t support HTML5
የአፍሪካ ሕብረት ለሁለት የቀድሞ የኢትዮጵያ መሪዎች የመታሠቢያ ሃውልት እንዲቆም መወሰኑ ለኢትዮጵያውያን ታላቅ ድል ነው ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5