ለቀድሞ መሪዎች መታሠቢያ መቆሙ "ለኢትዮጵያውያን ታላቅ ድል ነው" ተባለ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የአፍሪካ ሕብረት ለሁለት የቀድሞ የኢትዮጵያ መሪዎች የመታሠቢያ ሃውልት እንዲቆም መወሰኑ ለኢትዮጵያውያን ታላቅ ድል ነው ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡