የቱሪዝም ኢንደስትሪ በአፍሪካ ለሃያ አንድ ሚሊዮን ሰው የሥራ ዕድል ፈጥሯል

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የቱሪዝም ኢንደስትሪ በአፍሪካ እየተስፋፋ የሚሄድና ከሃያ አንድ ሚሊዮን በላይ የሥራ ዕድል በአህጉሪቱ የፈጠረ ዘርፍ መሆኑን አንድ ዓለምቀፍ ጥናት አስታወቀ፡፡