ድምጽ የቱሪዝም ኢንደስትሪ በአፍሪካ ለሃያ አንድ ሚሊዮን ሰው የሥራ ዕድል ፈጥሯል ጁላይ 05, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የቱሪዝም ኢንደስትሪ በአፍሪካ እየተስፋፋ የሚሄድና ከሃያ አንድ ሚሊዮን በላይ የሥራ ዕድል በአህጉሪቱ የፈጠረ ዘርፍ መሆኑን አንድ ዓለምቀፍ ጥናት አስታወቀ፡፡