የቱሪዝም ኢንደስትሪ በአፍሪካ ለሃያ አንድ ሚሊዮን ሰው የሥራ ዕድል ፈጥሯል
Your browser doesn’t support HTML5
የቱሪዝም ኢንደስትሪ በአፍሪካ እየተስፋፋ የሚሄድና ከሃያ አንድ ሚሊዮን በላይ የሥራ ዕድል በአህጉሪቱ የፈጠረ ዘርፍ መሆኑን አንድ ዓለምቀፍ ጥናት አስታወቀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5