የአፍሪካ ሕብረት ለሁለት የቀድሞ የኢትዮጵያ መሪዎች መታሠቢያ ሃውልት ሊያቆም ነው
Your browser doesn’t support HTML5
29ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ለቀድሞ የኢትዮጵያ መሪዎች ለቀዳማዊ ኃይለሥላሴና ለጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የመታሰቢያ ሃውልት እንዲቆምላቸው መወሰኑ - ተገልጿል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5