ድምጽ ለዲቪ ሎተሪ አመልካቾች ከአጭበርባሪዎች እንዲጠብቁ ማስጠንቀቂያ ተሰጠ ጁላይ 04, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 ለዲቪ ሎተሪ የሚያመለክቱ ወይንም ያመለከቱ ኢትዮጵያውያን ራሣቸውን ከአጭበርባሪዎች እንዲጠብቁ በአዲስ አበባ የሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ አስጠነቀቀ፡፡