መደበኛ ወጪዎችን ከውጭ ሀገር የመክፈያ አገልግሎት ተጀመረ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በሀገር ውስጥ ላሉ ወዳጅ ዘመዶቻቸው ውሃ፣ መብራትና ስልክ የመሳሰሉ ክፍያዎችን በቀጥታ መክፈል እንዲችሉ የሚያስችላቸው አገልግሎት ሊጀምር ነው፡፡