ድምጽ መደበኛ ወጪዎችን ከውጭ ሀገር የመክፈያ አገልግሎት ተጀመረ ጁን 30, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በሀገር ውስጥ ላሉ ወዳጅ ዘመዶቻቸው ውሃ፣ መብራትና ስልክ የመሳሰሉ ክፍያዎችን በቀጥታ መክፈል እንዲችሉ የሚያስችላቸው አገልግሎት ሊጀምር ነው፡፡