የአፍሪካ ሕብረት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ በአዲስ አበባ ተጀመረ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

አፍሪካ በዓለምቀፍ መድረኮች ያላት ተቀባይነት መጨመሩ አህጉሪቱ በአንድ ድምፅ የመናገሯን አስፈላጊነት እንደሚያጎላው የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ተናገሩ፡፡