“የስድስት ዓመት ልጄ በእሳት ተበላ” - በለንደን የመኖሪያ ሕንፃ ቃጠሎ ልጁን ያጣው አባት

Your browser doesn’t support HTML5

በብሪታንያ መዲና ለንደን ውስጥ በሚገኘው ግሬንፌል በተባለው ግዙፍ የመኖሪያ ሕንጻ ላይ ባለፈው ሣምንት በደረሰው ቃጠሎ የሞቱት ሰዎች 79 ሳይደርሱ እንዳልቀሩ የለንደን ፖሊስ አስታውቋል።