በአፍሪካ ትልቁ የአየር መንገዱን የዕቃ ማራገፊያ እና መጫኛ ጣቢያ ተመረቀ
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመንግሥት ቁጥጥር ሥር ያሉ ኩባንያዎች ስኬታማ አይሆኑም የሚለውን አስተሳሰብ አሸንፏል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስቴር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ተናገሩ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5