ረቂቅ ዓዋጅ በአዲስ አበባና በኦሮሚያ ጉዳይ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኦሮሚያ ክልል በአዲስ አበባ ከተማ ላይ ያለውን ልዩ ጥቅም የሚያስጠብቅ ረቂቅ ዓዋጅ አዘጋጀ፡፡